የኢትዮጵያ የፕሪምየር ሊግ ተጀመረ

Ethiopian-Premier-LeagueNovember 5, 2017 - በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር ዘመን መክፈቻ ጨዋታዎች በተለያዩ ከተማዎች ተካሂደዋል።

የዛሬዎቹ ሶስት ጨዋታዎች በተመሳሰይ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ተካሂደዋል።

ወልዲያ ላይ ወልዲያ እና አዳማ ከተማ ተገናኝተው በወልዲያ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸናፊነት ተጠናቋል። አርባ ምንጭ ላይ ደግሞ አርባ ምንጭ ከተማ እና መቀሌ ከተማ ተገናኝተው 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል።

ጅማ ላይ፥ ጅማ አባ ጅፋር ሀዋሳ ከተማን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። እሁድ አዲግራት ላይ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ፋሲል ከተማ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።

ምንጭ፡- ሶከር ኢትዮጵያ


  እትም



Contact News Editor

Name :
Email :
Phone :
Message :
ezega
ከላይ የሚታየው ጽሁፍ ያስገቡ :