አቶ ተክለወይኒ ክልሉን የማይወክል መግለጫ በመስጠታቸው ውክልናቸው መነሳቱ ተገለፀ
November 12, 2017 - የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትን በመወከል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፋጻሚነት ሲወዳደሩ የቆዩትን አቶ ተክለወይኒ አሰፋ ውክልና ያነሳ መሆኑን የትግራይ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡
አቶ ተክለውይኒ ውክልናቸው የተነሳው ሰሙኑን ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ የትግራይ ክልላዊ መንግስትን የማይወክል በመሆኑ ነው፡፡
በዚህም ትግራይን በመወከል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፋጻሚነት ሲወዳደሩ የቆዩትን አቶ ተክለወይኒ አሰፋ ውክልና መነሳቱን ተገልጿል።
በዚህም ትግራይን በመወከል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፋጻሚነት ሲወዳደሩ የቆዩትን አቶ ተክለወይኒ አሰፋ ውክልና መነሳቱን ተገልጿል።
ምንጭ፡ ኤፍ.ቢ.ሲ